እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስን በተመለከተ በሁለት አበይት ነገሮች ዙሪያ ተምረናል
1. መንፈስ ቅዱስ ከሰዎች ጋር ሶስት መሰረታዊ ግንኙነቶች አሉት
(ሀ) ዮሐ 3:3-6- ዳግም ልደት የሚገኘዉ በመንፈስ ቅዱስ አማካኝነት ነዉ።
(ለ) ሮሜ 8:9፣ 1 ቆሮ 6:19፣ ገላ 4:6- ክርስቶስ እየሱስን አምነዉ ዳግም በተወለዱት ሁሉ ዉስጥ መንፈስ ቅዱስ ይኖራል።
(ሐ) 1 ቆሮ 12:7-11፣ ሮሜ 12:6-8- ቤተክርስትያን በፀጋ ስጦታዎች የሚሞላዉ መንፈስ ቅዱስ ነዉ። መንፈስ ቅዱስ ስጦታዎችን የሚያድለዉ ለየግል ጥቅማችን ሳይሆን ቤተክርስትያን እንድትታነፅ (ሌሎች እንዲያድጉ፣ እንዲታረሙ፣ እንዲፅናኑበት እና ወደ ክርስቶስ ሙላት እንዲደርሱበት) ነዉ።
2. [የስጦታዎች ባለቤት] መንፈስ ቅዱስ ማነዉ?